የሀዘን መግለጫ
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የጉማራ- ናበጋ- ማክሰኝት ሎት 2 ፕሮጀክት ሀላፊ የነበሩት አቶ አሰፋ ስንሻው በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው በማለፉ ኤጀንሲው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል።
ለቤተሰቦቹ፣ ለጓደኞቹና ለስራ ባልደረቦቹ መፅናናትን ይመኛል።
Page 1 of 3