news may 2017

የሀዘን መግለጫ

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የጉማራ- ናበጋ- ማክሰኝት ሎት 2 ፕሮጀክት ሀላፊ የነበሩት አቶ አሰፋ ስንሻው በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው በማለፉ ኤጀንሲው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል።

 ለቤተሰቦቹ፣ ለጓደኞቹና ለስራ ባልደረቦቹ መፅናናትን ይመኛል።

 

coming soon

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የጉማራ- ናበጋ- ማክሰኝት ሎት 2 ፕሮጀክት ሀላፊ የነበሩት አቶ አሰፋ ስንሻው በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው በማለፉ ኤጀንሲው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል።

 ለቤተሰቦቹ፣ ለጓደኞቹና ለስራ ባልደረቦቹ መፅናናትን ይመኛል።

 

Amhara Rural Roads Construction Agency
 
Ethiopia , Amhara, Bahir Dar, Ethiopia, +251582201711
Address
  • 058 220 1711
    Mobile
  • This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
    Email