• Home
  • About Us
    • Organizational structure
    • Vision and Mission
  • Core Process
    • General Manager
    • Road Construction
    • Road maintenance
    • Administration process
  • Anouncement
    • Vacancy
    • Lates News
    • Media and Promotion
  • External Links
    • Ministry Of Road
    • Road Bureau
  • Documentation
    • Directives and Proclamations
    • Standards and Manuals
  • Information Desk
  • 13.jpg
  • 15.jpg
  • 16.jpg
  • 17.jpg
  • 18.jpg
  • arrca1.jpg
  • arrca1fini.jpg
  • arrca2.jpg
  • arrca3.jpg
  • arrca4.jpg
  • arrca5.jpg
  • arrca6.jpg
  • arrca7.jpg
  • arrca8.jpg
  • arrca10.jpg
  • arrcamanager.jpg
  • atofen.jpg
  • atomeng.jpg
  • atomenke.jpg
  • chemet.jpg
  • chemet1.jpg
  • co17.jpg
  • COM1.jpg
  • com4.jpg
  • com5.jpg
  • com7.jpg
  • com8.jpg
  • com9.jpg
  • com10.jpg
  • com11.jpg
  • com12.jpg
  • com13.jpg
  • com14.jpg
  • com15.jpg
  • com18.jpg
  • com19.jpg
  • com91.jpg
  • com99.jpg
  • com178.jpg
  • com181.jpg
Previous Next Play Pause
 

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ አመሰራረት

የ30ኛ ዓመት ምሥረታ በዓሉን ሰሞኑን ‹‹የተቀናጀ የቴክኖሎጂ ልማት ለመንገድ ጥራት እና ተደራሽነት!›› በሚል መሪ ቃል በድምቀት ያከበረዉ የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ከ1985-1986 ዓ.ም በክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ስር ‹‹የገጠር መንገዶች መምሪያ›› በሚል በመምሪያ ደረጃ ከነበረበት አደረጃጀት ወጥቶ ‹‹የአማራ ገጠር መንገዶች ድርጅት›› በሚል ስያሜ ጥቅምት 1987 ዓ.ም ራሱን ችሎ በአዋጅ ተቋቋመ፡፡
  • enag3.jpg
  • enag4.jpg
  • enag6.jpg
  • enag7.jpg
  • enag8.jpg
  • enag9.jpg
  • enagu9.jpg
  • erp1.jpg
  • erp2.jpg
  • erp3.jpg
  • erp4.jpg
  • erpenagur.jpg
Previous Next Play Pause

መንገድ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ልማት ወሳኝ የመሰረተ ልማት ዘርፍ መሆኑን በመገንዘብ የህብረተሰቡን የመንገድ ተደራሽነት ፍላጐት ሊመልስ የሚችል ጠንካራ ተቋም ለማድረግ በማሰብ ከተቋቋመ ከአንድ ዓመት በኋላ ጥቅምት 3/1988 ዓ.ም ‹‹የአማራ ገጠር መንገዶች ባለስልጣን›› በሚል ስያሜ እንደገና በአዋጅ ቁጥር7/1988 ዓ.ም ማሻሻያ ተደርጐለት በባለስልጣን ደረጃ ተቋቋመ፡፡
ይህን ስያሜ ይዞ እስከ 2007 ዓ.ም ድረስ ለ20 ዓመታት የመንገድ/ድልድይ ግንባታ እና ጥገና እንዲሁም የኮንትራት አስተዳደር ስራዎችን ሲያከናውን ነበር፡፡ ኤጀንሲዉ በባለስልጣን ደረጃ የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር7/1988 ዓ.ም በ1991፣በ1995 እና በ2005 ዓ.ም ወቅቱ የሚጠይቃቸዉ የአዋጅ ማሻሻያዎች ተካተዉበት አዋጁ እንደገና ተሻሽሎ በመፅደቅ ሲሰራበት የቆየ ሲሆን ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ከኮንትራት አስተዳደር ስራዎች ወጥቶ ‹‹የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ›› በሚል ስያሜ የመንገድ እና ድልድይ ግንባታና ጥገና ስራዎችን የሚያከናውን ተቋም ሆኖ በመደራጀት ተግባርና ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል፡፡
ኤጀንሲው በቀጣይ ከሚመለከታቸዉ አጋር አካላት ጋር ተባብሮ በመስራት የክልሉን ህብረተሰብ የመንገድ ተደራሽነት ጥያቄ ለመመለስ እና በክልሉ በመንገድ እና ድልድይ ግንባታና ጥገና ዘርፍ ተወዳዳሪ እና ተመራጭ ተቋም ለመሆን አልሞ እየሰራ ይገኛል፡፡

 

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ባለፉት 30 ዓመታት ከ6 ሽህ ኪ.ሜ በላይ የመንገዶች ግንባታ አከናወነ፡፡

 

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የበጀት ዓመቱን ዕቅድ ለመፈፀም ጥረት በማድረግ ላይ ነዉ፡፡

ኤጀንሲዉ በበጀት ዓመቱ ከክልሉ መንግስት በተመደበ 1.1/አንድ ነጥብ አንድ/ ቢሊዮን ብር ካፒታል በጀት በ39 የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች 80 ኪ.ሜ መንገድ እና 88 የተለያየ መጠን ያላቸዉ ስትራክቸሮች ግንባታ ለማከናወን አቅዶ እየሰራ ሲሆን እስከ መጋቢት መጨረሻ 2017 ዓ.ም ባለዉ ጊዜ ወደ ስራ በገባባቸዉ 36 የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች 17.37 ኪሜ የመንገድ ግንባታ በማከናወን የ9 ወሩን ዕቅድ 38.84% ፣የዓመቱን ዕቅድ ደግሞ 21.72%  አከናዉኗል፡፡ ኤጀንሲዉ  የበጀት ዓመቱን ዕቅድ ለመፈፀም ጥረት በማድረግ ላይ ሲሆን ባለፉት 9 ወራት የተለያየ መጠን ያላቸዉ ድልድዮች በመገንባት ረገድ  የተሻለ አፈፃፀም ታይቷል፡፡ የ9 ወሩ የመንገዶች ግንባታ አፈፃፀም ግን አነስተኛ ሆኖ ይገኛል፡፡ በመንገዶች ግንባታ የተመዘገበዉ አነስተኛ አፈፃፀምም ቢሆን ፈተናዎችን ተቋቁሞ በመስራት የተመዘገበ አፈፃፀም ነዉ ፡፡

ለአፈፃፀሙ ማነስ በክልሉ በተፈጠረዉ የፀጥታ ችግር ምክንያት በሙሉ አቅም መስራት አለመቻል፣ የራስ ኃይል የግንባታ ማሽነሪ እና ተሸከርካሪ እጥረት፣የኪራይ ማሽነሪ እና ተሸከርካሪ እንዲሁም መለዋወጫ በገበያ ላይ ማግኘት አለመቻል በዋናነት ይጠቀሳሉ ::

በቀሪ ወራት በፈተና ዉስጥ ሆኖም ቢሆን  የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ ሰፊ ጥረት ማድረግ  እንደሚገባ የኤጀንሲዉ የ2017 ዓ.ም የ9 ወር ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ  ከኤጀንሲዉ  ዋና መ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች ጋር በተካሄደበት ወቅት ተመልክቷል፡፡

Page 2 of 3

  • Start
  • Prev
  • 1
  • 2
  • 3
  • Next
  • End
 

Recently Updated Posts

  • 2017 nine month
  • Message From General Manager
  • Road Construction
  • አለም አቀፍ የሴቶች ቀን
  • Vision and Mission

  • facebook
  • google+
  • twitter
  • instagram
  • Youtube
  • Whatsapp
 

All Rights Reserved © 2025 Amhara Rural Road Construction Agency