• Home
  • About Us
    • Organizational Profile
    • Vision and Mission
    • General Manager Message
  • Core Process
    • Road Construction
    • Road maintenance
    • Administration process
  • Anouncement
    • Vacancy
    • በኤጀንሲው የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዱ።
    • video and photo gallery
    • tender 2018
    • News
  • Documentation
    • Directives and Proclamations
    • Standards and Manuals
  • External Links
    • Ministry Of Road
    • Road Bureau
  • 13.jpg
  • 15.jpg
  • 16.jpg
  • 17.jpg
  • 18.jpg
  • arrca1.jpg
  • arrca1fini.jpg
  • arrca2.jpg
  • arrca3.jpg
  • arrca4.jpg
  • arrca5.jpg
  • arrca6.jpg
  • arrca7.jpg
  • arrca8.jpg
  • arrca10.jpg
  • arrcamanager.jpg
  • atofen.jpg
  • atomeng.jpg
  • atomenke.jpg
  • chemet.jpg
  • chemet1.jpg
  • co17.jpg
  • COM1.jpg
  • com4.jpg
  • com5.jpg
  • com7.jpg
  • com8.jpg
  • com9.jpg
  • com10.jpg
  • com11.jpg
  • com12.jpg
  • com13.jpg
  • com14.jpg
  • com15.jpg
  • com18.jpg
  • com19.jpg
  • com91.jpg
  • com99.jpg
  • com178.jpg
  • com181.jpg
  • coms2.jpg
  • constleader.jpg
  • enag3.jpg
  • enag4.jpg
  • enag6.jpg
  • enag7.jpg
  • enag8.jpg
  • enag9.jpg
  • enagu9.jpg
  • ench.jpg
  • erp1.jpg
  • erp2.jpg
  • erp3.jpg
  • erp4.jpg
  • erpenagur.jpg
  • greendevelopment.jpg
  • hidase1.jpg
  • hidase2.jpg
  • hidase3.jpg
  • hidase4.jpg
  • hidase5.jpg
  • hidase6.jpg
  • hidase7.jpg
  • hidase8.jpg
  • plan2018-2.jpg
  • plan2018-3.jpg
  • plan2018.jpg
  • plan20181.jpg
  • pro1.jpg
  • pro2.jpg
  • pro3.jpg
  • pro4.jpg
  • pro5.jpg
  • pro6.jpg
  • pro7.jpg
  • pro9.jpg
  • pro10.jpg
  • pro11.jpg
  • pro12.jpg
  • roadmaintenance.jpg
  • sheme.jpg
Previous Next Play Pause
 

የአማራ ገጠር መንገደች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ዋናው መ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች በኤጀንሲው የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዱ።

የኤጀንሲው የ2018 ዓ.ም የቁልፍ እና ዓበይት ተግባራት ዓላማዎችና ግቦች እንዲሁም ዝርዝር ተግባራትን ያካተተ የመንገድ ልማት ስራዎች እቅድ በ04/13/2017 ዓ.ም በኤጀንሲው የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትል እና ግምገማ ደጋፊ የሥራ ሂደት መሪ አቶ ባሻ እንግዳው ቀርቦ በኤጀንሲው ዋና መ/ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ውይይት ተደርጎበታል።


  


እቅዱ በቀረበበት ወቅት ኤጀንሲው በ2018 በጀት አመት ከክልሉ መንግስት በተመደበ ከብር 1.3 ቢሊዮን በላይ በጀት በ33 ነባርና አዳዲስ ፕሮጀክቶች 102.15 ኪ.ሜ መንገድና 227 ስትራክቸሮችን ለመገንባት እና ከፌዴራል መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት በተመደበ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት በ289 የጥገና መስመሮች 6‚038 ኪ.ሜ ነባር መንገዶችን ለመጠገን በእቅድ መያዙ ተገልጿል።

በውይይቱም የተቋሙ እቅድ ክልሉ ካቀደው የ25 አመት የአሻጋሪ እድገትና ዘላቂ ልማት ፍኖተ ካርታ ከተወሰደ የ5 አመታት ስትራቴጅክ እቅድ መነሻ ተደርጎና የህዝብን የመልማት ጥያቄ ግምት ውስጥ አስገብቶ የተዘጋጀ በመሆኑ ከዚህ ቀደም ከነበረው አሰራር ወጣ ባለ መልኩ መፈፀምን የሚጠይቅና የሁሉንም አካል የጋራ ርብርብ የሚጠይቅ መሆኑ በተቋሙ ሰራተኞች ዘንድ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል።

 

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ቀለሙ ሙሉነህ በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ እንደገለፁት ኤጀንሲው የመንግስትና የህዝብን ተልዕኮ የተሸከመ ተቋም በመሆኑ ከእያንዳንዳችን ምን ይጠበቃል የሚለውን በአግባቡ ይዞ መስራት የሚጠበቅ ሲሆን እቅድን፣ ሀብትንና የሰው ሃይልን በጥብቅ ዲሲፕሊን መምራት ከአመራሩ እንደሚጠበቅና ሰራተኛውም የእቅዱ ባለቤት መሆን፣ የታቀደውን እቅድ ለመፈፀም ቁርጠኛና ተነሳሽ መሆንና ስራን በጋራ፣ በቅልጥፍናና በቅንነት በመስራት እቅዱን ማሳካት እንደሚጠበቅበት አስገንዝበዋል።

 

የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት

ከአምባ ጊዮርጊስ እስከ ስላሬ የሚዘልቀው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወገራ ወረዳ ከአምባ ጊዮርጊስ እስከ ስላሬ የሚዘልቀው እና 50 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የጠጠር መንገድ ፕሮጀክት በክልሉ መንግሥት በጀት እና በመንገድ ቢሮ ባለቤትነት እየተገነባ ያለ ፕሮጀክት ነው። በአማራ ክልል የገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የሚገነባው ፕሮጀክቱ በተያዘው በጀት ዓመት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲኾን ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው። የመንገድ ፕሮጀክቱ መገንባት የአምባ ጊዮርጊስ ከተማን እና የወገራ ወረዳ ቀበሌዎችን ከስላሬ ከተማ እንዲሁም ኪንፋዝ በገላን የሚያገናኝ ሲኾን ከ13 በላይ ቀበሌዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተነግሯል። እንደ ከክልሉ መንገድ ኤጀንሲ መረጃ ለፕሮጀክቱ ሥራ የአካባቢው ማኅበረሰብ ክትትል፣ ድጋፍ እና ትብብር ምስጋና የሚገባው መኾኑ ተጠቁሟል። በቀጣይም ለሥራው መጠናቀቅ ተገቢውን እገዛ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባም ተመላክቷል። ተጨማሪ መረጃዎችን ከአማራ ኮሙኒኬሽን የመረጃ መረቦች ለማግኘት ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ይችላሉ፡፡ በበጀት ዓመቱ ወደ ሥራ መግባት ከነበረባቸዉ 39 ፕሮጀክቶች መካከል 36 የመንገድ እና ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ ገብተዉ የግንባታ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ፡፡

  የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በበጀት ዓመቱ ከክልሉ መንግስት በተመደበ ብር 1.1 ቢሊዮን /አንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን/ ብር በጀት በ39 የመንገድና ድልድይ ፕሮጀክቶች 80 ኪ.ሜ መንገድ እና 78 የተለያየ መጠን ያላቸዉ ድልድዮች ግንባታ ለማከናወን አቅዶ እየሰራ ይገኛል፡፡ የ2017 ዓ.ም የፕሮጀክቶች በጀት በወቅቱ ባለመለቀቁ ምክንያት ፕሮጀክቶች ዘግይተዉ ሥራ የጀመሩ ሲሆን እስከ የካቲት መጨረሻ 2017 ዓ.ም ድረስ ባለዉ ጊዜ ከ39 ፕሮጀክቶች መካከል 36 ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ ገብተዉ ዕቅዶቻቸዉን ለመፈፀም የመንገድ እና የተለያየ መጠን ያላቸዉ ድልድዮች ግንባታ እያከናወኑ ይገኛሉ ፡፡ ቀሪ 3 /ሦስት / ፕሮጀክቶች በአካባቢዉ በሚስተዋለዉ ወቅታዊ የፀጥታ ችግር ምክንያት እስከ የካቲት መጨረሻ 2017 ዓ.ም ድረስ ባለዉ ጊዜ ወደ ሥራ መግባት አልቻሉም ፡፡ ወደ ግንባታ ሥራ ያልገቡ ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ ለማድረግ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ፡፡ የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ባለፉት 8 ወራት 3‚459.91 ኪ.ሜ የነባር መንገዶች ጥገና አከናወነ።

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በ2017 ዓ.ም ከፌዴራል መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት በተመደበለት ብር 975 ሚሊዮን 546 ሺህ ስልሳ ሁለት ብር በጀት በ6 ጥገና ጽ/ቤቶች (ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደብረታቦር፣ ወልዲያ፣ ደሴ እና ሰሜን ሸዋ) 5‚481.97 ኪ.ሜ መንገድ ለመጠገን አቅዶ እስከ የካቲት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 8 ወራት ባካሄደው የስራ እንቅስቃሴ 3‚459.91 ኪ.ሜ ነባር መንገዶችን በመጠገን የአመቱን እቅድ 63.11% አከናውኗል።ኤጀንሲው ባለፉት 8 ወራት ካከናወነው 3‚459.91 ኪ.ሜ ውስጥ 358.45 ኪ.ሜ (10.36%) በወቅታዊ የጥገና ስልት የተጠገነ ሲሆን 3,101.46 ኪ.ሜ (89.64%) የሚሆነዉ በመደበኛ የጥገና ስልት የተጠገነ ነው። ባለፉት 8 ወራት ከተከናወነው 3,459.91 ኪሜ የጥገና ሥራ መካከል 1,949.24 ኪ.ሜ (56.34%) የሚሆነዉ በመሣሪያ ኃይል የተጠገነ ሲሆን ቀሪው 1‚510.67 ኪ.ሜ (43.66%) የሚሆነዉ ደግሞ በሰው ሀይል የተጠገነ ነው።ኤጀንሲው የበጀት አመቱን የጥገና እቅድ በ257 የጥገና መስመሮች የሚያከናውን ሲሆን ከእነዚህ መካከል በ185 መስመሮች የሚያከናውነውን ጥገና ሙሉ በሙሉ አጠናቋል።

 

Page 3 of 4

  • Start
  • Prev
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • Next
  • End
 

Recently Updated Posts

  • የአማራ ገጠር መንገደች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ዋናው መ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች በኤጀንሲው የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዱ።
  • ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ 1- 2018
  • የሀዘን መግለጫ
  • 2017 nine month
  • Message From General Manager

  • facebook
  • google+
  • twitter
  • instagram
  • Youtube
  • Whatsapp
 

All Rights Reserved © 2025 Amhara Rural Road Construction Agency